Tuesday, March 20, 2012

በአሁኑ ሰዓት በዝቋላ ገዳም ነገሮች እየተረጋጉ ነው ተባለ

 
     አልፎ አልፎ ገደሉ ሥር ከሚታየው ጭስ በስተቀር ይህ ነው የተባለ የጎላ እሳት አሁን የለም፡፡ ገዳሙ ምንም እንኳን  በአካባቢው ያለው ሙቀት ቀትር ላይ ሲጨምር የሚሆነው ባይታወቅም በአሁኑ ደረጃ ግን እሳቱ ከገደሉ በላይ እንዳይወጣ አካባቢውን የማጽዳት  እና    የእሳት መከላከያ የመሥራቱ ሥራ ተጠናክሯል፡፡

No comments:

Post a Comment

ማህበረ ቅዱስ አሞኒ