Tuesday, March 20, 2012
በአሁኑ ሰዓት በዝቋላ ገዳም ነገሮች እየተረጋጉ ነው ተባለ
አልፎ
አልፎ
ገደሉ
ሥር
ከሚታየው
ጭስ
በስተቀር ይህ
ነው
የተባለ
የጎላ
እሳት
አሁን
የለም፡፡ ገዳሙ
ምንም
እንኳን
በአካባቢው
ያለው ሙቀት
ቀትር
ላይ
ሲጨምር
የሚሆነው ባይታወቅም
በአሁኑ
ደረጃ
ግን
እሳቱ
ከገደሉ
በላይ
እንዳይወጣ
አካባቢውን የማጽዳት
እና
የእሳት
መከላከያ
የመሥራቱ
ሥራ
ተጠናክሯል፡፡
No comments:
Post a Comment
ማህበረ ቅዱስ አሞኒ
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment
ማህበረ ቅዱስ አሞኒ