Thursday, August 16, 2012

ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ አረፉ


ብፁዕነታቸው ያለፈው እሁድ በቅዳሴ ላይ እንደነበሩ ከውስጥ አዋቂዎች ለመረዳት የቻልን ሲሆን  ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በጠና ታመው ነሐሴ 8/2004ዓ.ም ማምሻውን ወደ ደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታል ለህክምና ገብተው በዶክተሮች ክትትል ሲደረግላቸው ቆይተው ትላንት ለሊት ሊያርፉ ችለዋል፡፡  
የአባታችንን ነፍስ በገነት ያኑርልን አሜን፡፡

No comments:

Post a Comment

ማህበረ ቅዱስ አሞኒ