Monday, February 20, 2012

በቅዱስ ሲኖዶስና በስደት በሚገኙት አባቶች መካከል የተካሄደው የዕርቀ ሰላም ውይይት ተፈፀመ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ እና በሰሜን አሜሪካ በስደት በሚገኙት አባቶች መካከል በአሜሪካ - አሪዞና ግዛት ከየካቲት 4 ቀን 2004 ዓ.ም ጀምሮ ሲያሄድ የሰነበተው ሁለተኛው ዙር የዕርቀ ሰላም ውይይትተፈፀመ፡፡  መግለጫም አውጥቷል። የመግለጫውን ሙሉ ቃል ለማንበብ ይህንንይጫኑ።

No comments:

Post a Comment

ማህበረ ቅዱስ አሞኒ