‹‹ወንድሞች ሆይ የእምነታችሁ
መፈተን ትዕግስትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቁጠሩት፡፡›› (ያዕ 1 ፡ 2-3)
ዛሬ ባለንበት ዘመን
ቤተ ክርስቲያናችን በተለያ ፈተናዎች እየተፈተነች ትገኛለች፡፡ ከእነዚህም ውስጥ አንዱ ቅጥሯን በመድፈር ምዕመኖቿን በማገላታትና በመግደል እንዲሁም በክርስቶስ ደም የታነፀውን
መቅደስ ማፍረስና ማቃጠል ይገኙበታል፡፡ ይህን የዳቢሎስ ተግባር ከዚህ በፊት በአክራሪ ሙስሊሞች የምናየው ሲሆን የዛሬው ግን የፕሮቴስታንት
ዓለም